የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ከአዲስ አበባ
ሀገረ ስብከት አድባራት እና ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪዎች፣ ከክፍለ ከተማ ቤተክህነት ስራ
አስኪያጆች እና ከስብከተ ወንጌል ሃላፊዎች ጋር በኮሌራ በሽታ መከላከል ዙሪያ ህብረተሰቡን
ግንዛቤ እንዲያስጨብጡ ሐምሌ 4/2011 በኢንስቲትዩቱ አዳራሽ ውይይት አደረገ፡፡
We have 127 guests and no members online
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ከአዲስ አበባ
ሀገረ ስብከት አድባራት እና ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪዎች፣ ከክፍለ ከተማ ቤተክህነት ስራ
አስኪያጆች እና ከስብከተ ወንጌል ሃላፊዎች ጋር በኮሌራ በሽታ መከላከል ዙሪያ ህብረተሰቡን
ግንዛቤ እንዲያስጨብጡ ሐምሌ 4/2011 በኢንስቲትዩቱ አዳራሽ ውይይት አደረገ፡፡